Addis Capital

11

l

 

አቶ ጃንጥራር አባይ  የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ

 

 

 

 

 

 

 

 

 

በዓለም ላይ የሊዝ አገልግሎት መጠን በየዓመቱ እየጨመረ መምጣቱ ይታወቃል (የዓለም የሊዝ አገልግሎት 2019 በእ.ኤ.አ(ፈረንጆች አቆጣጠር) በታተመ የሊዝ መፅሀፍ)  እንደ ሚያሳየው በአማካይ 8  ፐርሰንት  በየዓመቱ  እየጨመ መምጣቱና  ከሪል  እስቴት ውጪ ሌሎች (ፋይናንሻል ፣ ኦፕሬቲንግ  እና የዱቤ ግዥ) ፋይናንስ  ላይ ትልቅ አስተዋፅኦ እየበረከቱ(እየዙ) ይገኛሉ፡፡

 በአፍሪካ  ከሚገዙ  እቃዎች  በሊዝ  የሚገዙት  ሲታይ 1 ፐርሰንት ብቻ ሲሆን በሌላው ዓለም ግን  ከ20 እስከ 40 ፐርሰንት በመሆኑ በአሁጉራችን አፍሪካ እና በአፍሪካ ቀንድ በጣም ዝቅተኛ መሆኑን የአለም ሊዝ መፅሀፍ 2019  በእ.ኤ.አ  የተደረገ  ጥናት  ያሳያል   እና  በአፍሪካ   መንግስታት   ዓመታት ድጋፍ እና ትኩረት ተሰጥቶት እዳልነበረ ያሳያል፡፡  

የኢትዮጵያ መንግስት  ባወጣዉ  የአስር  ዓመት   ስትራተጂክ  እቅድ መሰረት   በ2030  እ.ኤ.አ   ኢትዮጵያ  የአፍሪካ   የብልጽግና  ተምሳሌት ለማድረግ  መንግስት  በሁሉም  ዘርፍ ጠንክሮ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል የኢትዮጵያን  የብልጽግና   ተምሳሌት ለማረጋገጥ  መንግስት ካወጣቸዉ ዋና ዋና አላማዎች መካከከል አንዱ የተመቻቸ ሁኔታ በመፍጠር ሁሉም ዜጋ  የንብረት ባለቤት እንዲሆን በማድረግ የእድገቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ   እና  መንግስት   የማህበራዊ  አገልግሎት   ምቹ   ሁኔታዎችን በመፍጠር  ሁሉም  ዜጋ  የእድገቱ  ተጠቃሚ እንዲሆን እየሰራ ይገኛል፡፡

አቶ መሳይ እንሴኔ   

የኩባንያው ማኔጂንግ ዳይሬክተር

 

 

 

 

 

 

 

 

 

የኑሮ ውድነትና ስራ አጥነት ለመቀነስ ምርትና ምርታማነት በመጨመር መሆኑን  እና  ይህንንም  ተግባራዊ ለማድረግ ፋይናንስ ተቋማት በተለይ የሊዝ  ኩባንያዎች  አስተዋፅኦ  ከፍተኛ  እንደሚሆን  በመገን  በሃገር ደረጃ ተቋቋመው ወደ ስራ ገብተዋል፡፡ በዚህም ኢንተርፕራይዞች ለሚያመርቱት  ምርት  በጥራትም  ሆነ  በገበያ  ተወዳደሪነት  መሻሻልና የማምረቻ   መሳሪያ   ባለቤት   እንዲሆኑ   በማድረግ   ለማኑፋክቸሪንግ ኮንስትራክሽን   ፣   አግሮ   ፕሮሰሲንግ   እና   አገልግሎት   ኢንዱስትሪን በማስፋፋት የበኩሉን ድርሻ እየተወጣ ይገኛል፡፡

አዲስ የካፒታል ዕቃ ፋይናንስ ንግድ ስራ አክሲዮን ማህበርም አላማ አድርጎ የተነሳው በልዩ ልዩ የኢንቨስትመንት መስኮች ለመሳተፍ ፍላጎት፣ ዕውቀት እና ሙያ ኖሯቸው በካፒታል እጥረት ምክንያት መሳራት ላልቻሉ ኢንተርፕራይዞች የካፒታል ዕቃ ቅድመ ሁኔታ በሟሟላት የፋይናንስ እጥረታቸውን መቅረፍ ነው፡፡

ኩባንያው ለጥቃቅን፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ለቴክኒክና ሙያ ትምህርት ተመራቂዎች ፣ ለአዲስ ስራ ጀማሪዎችና ለሴት ስራ ፈጣሪዎቸ፣ ለተመረጡ ስኬታማ የንግድ ተቋማት እሴት የሚጨምር እና ተደራሽ የሆነ የካፒታል ዕቃ ፋይናንስ አገልግሎት በማቅረብ የማምረቻ እና የኢንዱስትሪ ዘርፉን መደገፍ ላይ ትኩረት አድርጎ በመንቀሳቀስ ውጤታማ የካፒታል እቃ አቅርቦት ስርዓት የመገንባትን ተልእኮ በመወጣት ላይ ይገኛል

 

የኩባንያው ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ የማህበራዊ ተሳትፎ 

የኩባንያው ሃላፊዎች ና ሰራተኞችበችግኝ ተከላ ላ